تُعتبر كفيا قنجي الواقع على الطرف الغربي الأقصى للسودان نقطة إلتقاء رئيسية بين دارفور وجنوب البلاد؛ وتخضع هذه المنطقة الغنية بالمعادن حالياً لإدارة جنوب دارفور، لكن من المتوقع إعادتها إلى مقاطعة راجا في جنوب السودان بموجب بنود اتفاقية السلام الشامل لعام 2005. ويحكي هذا التقرير الثاني من سلسلة تقارير الأراضي المتنازع عليها، المستند إلى بحث ارشيفي مكثف ومئات المقابلات في السودان، قصة أهل كفيا قنجي وراجا ويصف الخيارات التي يواجهونها اليوم

የድንበሮች ውዝግቦችና ሊያስከትሉት የሚችሉት ምስቅልቅል: በምስራቅ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የሚታየው የወሰን ውዝግብና እና ጥንቃቄ የሚሻው የሰላም ጥረት
በኦሮሚያ እና በሶማሊ ክልል ድንበር አካባቢ የሚገኙ አከራካሪ ቦታዎች ላይ አስተዳደራዊ ቁጥጥርን ለማጠናከር በሚደረገው ፉክክር የሚነሱ ግጭቶች የተዳፈኑ ቢመስሉም ጨርሰው አልጠፉም። ይህ በምስራቅ አፍሪካ ረጅሙ