يتقصى هذا التقرير التاريخ غير القصير للانتخابات في السودان ويتساءل لماذا لم تستطيع انتخابات التعددية الحزبية، رغم نجاحها الواضح عام 1953، ان تجلب ذلك النوع من الحكومة المستقرة والديناميكية التي يتوقع من الاقتراع السري ان يشجع على قيامها. ويتطلع التقرير الى الدور المحتمل الذي قد تلعبه الانتخابات في الحياة السياسية، كلحظات حقيقية للمشاركة تستدعى فكرة سودان ديمقراطي. ويضع التقرير توصيات بالتدابير المطلوبة لانجاز عملية انتخابية شاملة وجديرة بالثقة وشفافة ونزيهة في السودان.

የድንበሮች ውዝግቦችና ሊያስከትሉት የሚችሉት ምስቅልቅል: በምስራቅ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የሚታየው የወሰን ውዝግብና እና ጥንቃቄ የሚሻው የሰላም ጥረት
በኦሮሚያ እና በሶማሊ ክልል ድንበር አካባቢ የሚገኙ አከራካሪ ቦታዎች ላይ አስተዳደራዊ ቁጥጥርን ለማጠናከር በሚደረገው ፉክክር የሚነሱ ግጭቶች የተዳፈኑ ቢመስሉም ጨርሰው አልጠፉም። ይህ በምስራቅ አፍሪካ ረጅሙ