SEARCH
PROJECT TYPES
REGION
The Peace Research Facility (PRF) of the Rift Valley Institute is a multi-year project implemented by the Rift Valley Institute (RVI) in Ethiopia. Since 2022, PRF has been working in conflict analysis and peacebuilding in Ethiopia. With an objective…
The Somali Dialogue Platform (Wadahadalada Somaaliyeed) is a programme, implemented by the Rift Valley Institute, that works to facilitate agreement amongst Somalis on contentious political issues. It is supported by the FCDO, DANIDA, USAID and BUILD. The need Somalis recognize…
Aims of the Project This project aimed to provide a baseline record and preliminary contextual analysis of “people-to-people” peace processes in Sudan. and contribute to a growing body of literature on indigenous approaches to peacemaking in Africa. Background In…
Securing the Peace in Somaliland
Summary The purpose of this study was to assess the impact of the 2010 presidential elections on peace and security in Somaliland and suggest areas where external assistance could be of value. The report, Securing the Peace in Somaliland, was…
Electoral Processes
Aims This programme comprises a series of studies of electoral processes and politics in Eastern and Central Africa. It aims to provide those involved in elections—electoral officials, civil society organisations, election monitors, donor agencies and others working in the…
Harlem-based Somali novelist Abdi Latif Ega, author of 'Guban'. Picture by Kate Stanworth
Background In 2008, the Redsea Cultural Foundation and Kayd, Somali diaspora organisations in Italy and the UK, joined ranks to establish the Hargeysa International Book Fair. Now in its fourteenth year, the Fair has grown to become one of…
  • Recent Publications

    የድንበሮች ውዝግቦችና ሊያስከትሉት የሚችሉት ምስቅልቅል: በምስራቅ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የሚታየው የወሰን ውዝግብና እና ጥንቃቄ የሚሻው የሰላም ጥረት

    በኦሮሚያ እና በሶማሊ ክልል ድንበር አካባቢ የሚገኙ አከራካሪ ቦታዎች ላይ አስተዳደራዊ ቁጥጥርን ለማጠናከር በሚደረገው ፉክክር የሚነሱ ግጭቶች የተዳፈኑ ቢመስሉም ጨርሰው አልጠፉም። ይህ በምስራቅ አፍሪካ ረጅሙ የሀገር ውስጥ የክልሎች ወሰን ሲሆን፥ አካባቢው ከ2009–2011 ግጭት እና የአገር ውስጥ መፈናቀልን ያስከተለም ነበር። የኢትዮጵያ

    MORE »

    የከተሞች ውዝግቦች በኢትዮጵያ፡ የድሬ ዳዋ፥ ሐዋሳና ሆሳዕና ጥናቶች ጭምቅ

    በኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ያሉ ከተሞች ውስጥ የሚታዩ ውዝግቦችን ማጥናት ከመዲናይቱ በመቀጠል ያሉ ከተሞች ጉልህ በሆኑ የማኅበረ-ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጦች መሐል እንዴት እየተለዋወጡ እንደመጡ ለመረዳት ያግዛል። የኢትዮጵያ የከተማ ማዕከሎች የአገሪቱ የፖለቲካ ግጭቶች፥ የኢኮኖሚ ምስቅልቅሎችና ማኅበረ-ባህላዊ ስብራቶች የሚገኙባቸው ስፍራዎች ናቸው። ይህ ጭምቅ የጥናቶች

    MORE »

    የሕዝባዊ ክዋኔዎችና የፖለቲካ መልክ በአዲስ አበባ

    ከ2010 ወዲህ ያለው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳር በጋራ ትውስታዎች የተሰናሰሉ የታሪክ አተረጓጎሞች የፖለቲካ ወገንተንነትን እንደሚቀርፁ የሚያሳይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ሥልጣን እንደመጡ የታላቁ ትውፊት ትርክቶችን (great tradition narratives) ማቀንቀናቸው የርሳቸው ድጋፍ ማዕከል ከሆነውና ይህንን ትርክት ከሚገዳደረው የኦሮሞ ማኅበረሰብ የታሪክ

    MORE »