This blog analyses the social and security situation in the groupement (local administrative unit) of Waloaluanda, located in the territory of Walikale in North Kivu province. It argues that the isolation of this area, which is partly a result…
News
SEARCH
NEWS TYPES
REGION
Selon le premier World Internal Security Police Index (WISPI) de l’année 2016 publié cette année, un index qui classe les institutions policières du monde selon quatre critères (capacité, procédures, légitimité, résultats), la Police Nationale Congolaise (PNC) de la République…
Ce blog fait partie d’un projet de recherche intitulé Polisi Siku Kwa Siku sur la vie quotidienne du policier à Bukavu, ville dans l’est de la République démocratique du Congo. Le projet, financé par le Knowledge Management Fund du KPSRL, explore comment…
Ce billet a été écrit par Yolande Bouka et Judith Verweijen, les Co-directrices d’études du Stage d’études sur la région des Grands Lacs 2018 qui aura lieu au Kenya du 3 au 8 juin. Yolande et Judith seront rejoints par une équipe d’experts…
This blog post was written by Yolande Bouka and Judith Verweijen, the Co-Directors of Studies for the Rift Valley Institute’s Great Lakes Field Course, which will be taking place in Sagana, Kenya from 3-8 June 2018. Yolande and Judith will be joined…
Recent Publications

የድንበሮች ውዝግቦችና ሊያስከትሉት የሚችሉት ምስቅልቅል: በምስራቅ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ እና ሶማሊ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የሚታየው የወሰን ውዝግብና እና ጥንቃቄ የሚሻው የሰላም ጥረት
July 18, 2025
በኦሮሚያ እና በሶማሊ ክልል ድንበር አካባቢ የሚገኙ አከራካሪ ቦታዎች ላይ አስተዳደራዊ ቁጥጥርን ለማጠናከር በሚደረገው ፉክክር የሚነሱ ግጭቶች የተዳፈኑ ቢመስሉም ጨርሰው አልጠፉም። ይህ በምስራቅ አፍሪካ ረጅሙ የሀገር ውስጥ የክልሎች ወሰን ሲሆን፥ አካባቢው ከ2009–2011 ግጭት እና የአገር ውስጥ መፈናቀልን ያስከተለም ነበር። የኢትዮጵያ

የከተሞች ውዝግቦች በኢትዮጵያ፡ የድሬ ዳዋ፥ ሐዋሳና ሆሳዕና ጥናቶች ጭምቅ
July 18, 2025
በኢትዮጵያ ከአዲስ አበባ ያሉ ከተሞች ውስጥ የሚታዩ ውዝግቦችን ማጥናት ከመዲናይቱ በመቀጠል ያሉ ከተሞች ጉልህ በሆኑ የማኅበረ-ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጦች መሐል እንዴት እየተለዋወጡ እንደመጡ ለመረዳት ያግዛል። የኢትዮጵያ የከተማ ማዕከሎች የአገሪቱ የፖለቲካ ግጭቶች፥ የኢኮኖሚ ምስቅልቅሎችና ማኅበረ-ባህላዊ ስብራቶች የሚገኙባቸው ስፍራዎች ናቸው። ይህ ጭምቅ የጥናቶች

የሕዝባዊ ክዋኔዎችና የፖለቲካ መልክ በአዲስ አበባ
July 18, 2025
ከ2010 ወዲህ ያለው የኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳር በጋራ ትውስታዎች የተሰናሰሉ የታሪክ አተረጓጎሞች የፖለቲካ ወገንተንነትን እንደሚቀርፁ የሚያሳይ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ሥልጣን እንደመጡ የታላቁ ትውፊት ትርክቶችን (great tradition narratives) ማቀንቀናቸው የርሳቸው ድጋፍ ማዕከል ከሆነውና ይህንን ትርክት ከሚገዳደረው የኦሮሞ ማኅበረሰብ የታሪክ