|Home

2023-09-13

ብልጽግና ፓርቲ በ2010 (እ.ኤ.አ. በ2018) ወደ ሥልጣን ከመጣ ሲመጣ፣ መንግሥት ብዙ ሺህ ሄክታር የሚሸፍኑ የአገዳ እርሻዎችን ጨምሮ ስምንት የስኳር ፋብሪካዎችን ወደ ግል ይዞታ በማዘዋወር የኢትዮጵያን የስኳር ኢንዱስትሪ ያነቃቃል የሚል ግምት ተስፋፍቷል። ይህ አመለካከት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዲግ) መራሹ መንግሥት መንግሥት-መር የልማት ስትራቴጂ ዋና አካል የሆኑት የስኳር ልማት ፕሮጀክቶች በተከታታይ ያስከተሉት ከዕቅድ በላይ ወጪቸች፥ የንድፍ/ዲዛይን ግድፈቶች እንዲሁም የቴክኒክ ማሻሻያዎነን ተከትሎ የመጣ ነው። 

2023-09-13

Since the Prosperity Party (PP) came to power in Ethiopia in 2018, expectations have grown that its government will revitalize Ethiopia’s sugar industry through the privatization of eight sugar factories, including plantations of several thousand hectares in peripheral areas of the country. This comes in the context of the country’s sugar estates—a central component of the state-led…