By
2023-09-25
የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል 350,000 ካሬ ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው የኦጋዴን ተፋሰስ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ክምችትን ጨምሮ በተፈጥሮ ሀብት የበለፀገ ነው። እነዚህ ሀብቶች በአግባቡ እና በፍትሃዊነት ጥቅም ላይ ከዋሉ ለክልሉ እና ለሀገሪቱ አጠቃላይ ልማት አስተዋፅዖ የማድረግ አቅ ምአላቸው። ይሁን እንጂ በፌደራል መንግስት አማካኝነት በሶማሌ ክልል ተጓዳኝ ሀብቶች ለማግኘት የሚደረጉ ጥረቶች በረመዥም ዓመታት የአመጽና ከንብረት የማፈናቀል ታሪክ ጋር የተሳሰሩ ናቸው።
By
2023-08-28
Ethiopia’s Somali Regional State (SRS) is rich in natural resources, including oil and natural gas reserves in the Ogaden Basin which covers an area of approximately 350,000 sq km comprising much of the SRS. If managed properly and fairly, these resources hold the potential to contribute to development in the regional state and the country at large. Attempts by the federal government to access…
Where RVI Works
Recent Events
4.00 PM