By
2023-07-05
ድሬ ዳዋ የኢትዮጵያ ሁለተኛ ትልቅ ከተማ ስትሆን በሀገሪቱ ምስራቃዊ ክፍል - በኦሮሚያ እና በሶማሊያ ክልል አዋሳኝ ድንበር ላይ የምትገኝ የብዝሃ-ብሔር እና የኃይማኖቶች የኢኮኖሚ ማዕከል ነች። ምንም እንኳን የከተማዋ ታሪካዊ ሥርዓት በኃይማኖቶች እና በብሔሮች መካከል ባለ ወዳጅነትና መተሳሰብ የሚታወቅ ቢሆንም ድሬ ዳዋ ከ2010 ጀምሮ በተከታታይ በተከሰቱ የማኅበረሰባዊ ግጭቶች ስትታመስ ቆይታለች።
Where RVI Works
Recent Events
4.00 PM