የድሬ ዳዋ ከተማ መልከ ብዙ ውዝግቦት

ከኢትዮጵያ ከተሞች በሕዝብ ብዛት ሁለተኛ የሆነችው ድሬ ዳዋ ከተማ፣ በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል የብሔረሰቦች፣ የቋንቋ እና የኃይማኖት ብዝኃነት የሚገለጥባት ማዕከል መሆኗ ይታወቃል። ነገር ግን በ2010 የተደረገውን ሀገራዊ የፖለቲካ ለውጥ ተከትሎ፣ በርካታ ጎብኚዎችን የምታስተናግደውና በሰላሟ የምትታወቀው ከተማ ለሁለት ዓመታት የብሔር እና የኃይማኖት ግጭቶችን አስተናግዳለች። ግጭቶቹም በከተማዋ በሚገኙ የተለያዩ ብሔር ብሔረሰቦች እና ኃይማኖቶች መካከል ያለውን ውጥረት አሳይተዋል፡፡ ይህ […]

ሆሳዕና፡ ከትንሽ ወታደራዊ ካምፕነት በሬሚታንስ ወደ ጎመራች የኢኮኖሚ ማዕከልነት

ይህ ጽሑፍ አዲስ በተቋቋመው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ውስጥ በሀዲያ ዞን በምትገኘው ሆሳዕና ከተማ ለሀብት ባለቤትነት እና ቁጥጥር የሚደረግ ውዝግብ ላይ የተደረገ ጥናት ሪፖርት ነው። ጥናቱ የከተማዋን መስፋፋት ተከትሎ በቀድሞ በተወሰኑ ቡድኖች ተይዞ የነበረው የማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ኃይል ተገለው በነበሩ የአካባቢው ተውላጆች መተካቱን በማሳየት፣ የሀዲያ ተወላጆች ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉት ፍልሰት በእነዚህ አዳዲስ ለውጦች ላይ […]

HOSANNA: FROM GARRISON TOWN TO REMITTANCE-ANIMATED REGIONAL HUB

Dereje Feyissa and Fana Gebresenbet, with Abreham Abebe This report offers a case study of the contestation for ownership and control of key urban resources in Hosanna, located in the Hadiya zone of the newly formed Central Ethiopia Regional State (CERS). It examines the urbanization processes and the shifts in social and economic power from […]

URBAN CONTESTATION IN DIRE DAWA CITY 

Dire Dawa, the second-most populous city in Ethiopia, is known as a melting pot of ethnic, language and religious groups in the east of the country. In the aftermath of the 2018 national political transition, however, the city, which is popular with visitors, experienced ethnic and religious conflicts in the following two years. This revealed […]

አዲሱ የደቡብ ኢትዮጵያ የክላስተር አደረጃጀትና የሀብት ክፍፍል ተግዳሮቶች፡ የዘይሴ-ጋሞ እና ቀቤና-ጉራጌ ድንበርአካባቢ ግጭቶች

ይህ ሪፖርት በደቡብ ኢትዮጵያ ከ2010 ጀምሮ የተተገበረውን የአስተዳደር ክላስተር መልሶ ማዋቀር ተከትሎ፣ በዘይሴ እና በጋሞ እንዲሁም በቀቤና እና በጉራጌ ብሔረሰቦች መካከል በተከሰቱ ውጥረቶች ላይ ያተኩራል። ከ2010 ጀምሮ ከድንበር ይገባኛል እና ራስን በራስ ከማስተዳደር ጥያቄዎች ጋር ተያይዘው የሚነሱ ግጭቶች በኢትዮጵያ እየጨመሩ መጥተዋል። ሆኖም የሚከሰቱ የሰላምና የፀጥታ ችግሮችን ለመፍታት፤ ብልጽግና ፓርቲ በቀድሞው የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ […]

SEMINAR REPORT | RETHINKING ETHIOPIA: LEGACY OF THE ETHIOPIAN REVOLUTION

SUMMARY The Institute for Peace and Security Studies (IPSS) of Addis Ababa University and the Peace Research Facility (PRF) of the Rift Valley Institute (RVI) jointly organized a seminar on the theme ‘Rethinking Ethiopia: A Seminar on Youth Voices’, held on 22 February 2024. The seminar was based on a call for submissions that these […]

BEING MUSLIM & BECOMING ETHIOPIAN: CONTEMPORARY DYNAMICS AMONG ETHIOPIAN MUSLIMS

By Terje Østebø SUMMARY In the wake of the Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF) gaining power in 1991, a religious resurgence driven by various Islamic reform movements produced a more active, visible Muslim community. Over time, the government came to regard this as evidence of increased extremism and launched the so-called ‘al-Ahbash’ campaign in […]

UNDERSTANDING ETHIOPIA – ERITREA RELATIONS SINCE 2018

This research paper is part of a series of outputs from the Peace Research Facility (PRF) focusing on key issues in domestic and foreign affairs in Ethiopia. The paper is based on research by Firehiwot Sintayehu and draws on the work of a team of PRF researchers and analysts working on various topics, including the […]

THE KNOWLEDGE FOR PEACE REGIONAL FORUM SERIES – FORUM REPORT

RELIGIOUS POLARIZATION IN ETHIOPIA &THE POLITICAL ECONOMY OF RESOURCES IN PERIPHERIES The Peace Research Facility (PRF) in partnership with Jigjiga University, held a two-day public forum on 20th and 21st February 2023 to discuss research findings on: The Knowledge for Peace Research Project. The project has two broad categories that explore social cohesion in Ethiopia- […]